በስመአብ ወወልድ ወመንፍስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን
የችግረኛን ችግር አልናቀምና፥ ቸልም አላለምና፤ ፊቱንም ከእኔ አልሰወረምና፥ ነገር ግን ወደ እርሱ በጮኽሁ ጊዜ ሰማኝ።
መዝሙረ ዳዊት 22:24
For he has not despised or scorned the suffering of the afflicted one; he has not hidden his face from him but has listened to his cry for help.
Psalm 22:24